Visit the new AsenaTv Website

https://asenatv.com

aseye.asena@gmail.com

Review overview
5 COMMENTS
  • vanity rules February 23, 2015

    us ,weyane and pfdj in accordance with the world community is against eritrea ,the country.they give money to isaias to destroy the eritrean dream forever.i may sound like a conspiracy theorist but if you think for yourselves,you may come to the same conclusion.weyane is soft enemy a sweet poison.he does not let us fight against pfdj, but demhit are there supposedely opposition fighters against weyane 50.000 force ,never shot a single bullet against weyane ,this are tigrawot guarding isaias and in disintegration gifting assab , massawa, kebessa & Kunamas to Tigray abay.

  • Gherhi Libu February 23, 2015

    Nice!

  • comment February 24, 2015

    DEAR ALL: IF THE FOLLOWING ARTICLE IS TRUE ABOUT ISAIAS THEN IT WILL NOT BE SURPRISING WHAT IS HAPPENING IN ERITREA.

    እዚ ጽሑፍ ብሳዕባ ኢሰያስ ሓቂ ኢንተድኣ ኮይኑ ፨ ፠ ፨ ፨ በጃኻትኩም ኣንብብዎ። ምሉእ ትሕዝትኡ ኣብ http://aigaforum.com/articles/shaibia-enemity.pdf ኣሎ

    ለኢትዮጵያ ከተዋጉ አርበኞች(እና ልጆቻቸው)ወይም ቤተሰቦቻ ቸው ውስጥ ሰው ይፈለግ ሲባል በወቅቱ የወሎ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች አማኑኤል አብርሀም የወንድማቸው ልጅ የሆነው ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ ደሴ ከተማ ሄዶ ከእርሳቸው ጋር ይኖር የነበረው ኤርትራ ተወልዶ ያደገው ኢሳያስ አፈወርቂ እንደሚገኝ ይጠቆማል፡፡ ኢሳያስ ቀደም ሲል አዲስ አበባ በዕደማርያም ኮሌጅ(የዛሬውአ/አ ዩኒቨርሲቲ) እየተማረ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን(አ/አበባ)ገዳም ሰፈር ፓንክረስት ሆቴል አካባቢ ከአባቱ እህት ጋር እየኖረ ሲማር ቆይቶ ነው አጎቱ ጋ ደሴ የሄደው፡፡ ለአጎቱ በተሰጠው ትዕዛዝ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ዘውድ ምክር ቤት (ፓርላማ) ሪፖርት እንዲያደረግ ከተደረገ በኋላ በቀጥታ
    ወደ ኤርትራ ሄዶ በወቅቱ የኤርትራ ክፍለ ሀገር ዋና ገዢና አስተዳዳሪ ከነበሩት ልዑል አስራተ ካሳ ጋር እንዲገናኝ ተደርጎ መመሪያውን ተቀብሎ
    በቀጥታ አላ በርሀ ወርዶ ጀብሀን ተቀላቀለ፡፡
    በዚህም መሰረት የቀዳማዊ ኃይለስላሴ መንግሰት እስከ ወደቀበት ጊዜ ድረስ ከአላ በረሀ ተሰውሮ እየወጣ አስመራ ቃኘው ስቴሽን በመሄድ ለልዑል
    ራስ አስራተ ካሳ ሪፖርት ያደርግ እንደነበረ እንዲያውም በአንድ ወቅት የተለያዩ ጦር መሳሪያዎች ማስ የሚባለውን ጠመንጃና ትጥቆችን ጨምሮ ሌሎችንም ተሰጥቶት መመለሱንም የሚገልጡ መረጃዎች በቅርብ አሉ፡፡ እነዛን መሳሪያዎች እንዴት አድርጎ ወስዶ ለደጋፊዎቹ እንዳስታጠቀ የሚያውቀው ራሱ ኢሳያስ አፈወርቂ ብቻ ነው፡፡ በወቅቱ ኢሳያስ በጀብሀ አማካይነት ወደ ቻይና ተልኮ የሽምቅ ውጊያን አጥንቶ ተመልሶአል፡፡
    አብዛኛው የጀብሀ ተዋጊና በኋላም ሻእቢያዎች በሶርያ ሰልጥነዋል፡፡ ሶርያ የሻይት አክራሪ ሙስሊሞች ዋነኛ መናሀሪያ ስትሆን የምትረዳውም በኢራን
    ነው፡፡ ጀብሀና ሻእቢያ ኢራን ውስጥም ሰልጥነዋል፤ ኢትዮጵያንም ወግተዋል፡

  • Asghedom Woldeghiorghis February 24, 2015

    I think it can be true. KEDAE IS ALWAYS KEDAE look he have done with his commreds.

  • Sossena February 28, 2015

    It is true of course, u may ask Mamo Wudineh the then police chief in Eritrea who knew all the details including Tesfamichael Giorgis (Jiorjio) who also used to drive Isaias from Alla to Kagnew. Just for the record Tesfamichael was shot dead by PFDJ hit squads on broad day light in 1993 April in Addis Ababa. Rumor has it that DIA ordered the killing to silence Tesfamichael before he shares the truth he knows.

POST A COMMENT