Visit the new AsenaTv Website

https://asenatv.com

Voice of Assenna: Elements Indicating that Change is Eminent in Eritrea – Thursday, April 3rd, 2014

https://www.youtube.com/watch?v=sMyxcsWgxBA&feature=youtu.be

aseye.asena@gmail.com

Review overview
11 COMMENTS
  • taffla April 3, 2014

    I just read on awate.com facebook that there crisis within Eritrean military.

    • Genet-orginal April 8, 2014

      It is about time.

  • hmm April 3, 2014

    Crisis in military is not always good news. What if Eritrean Military removed Isayas and replaced him with another general like Egypt did. We need a civilian administration elected by people. We need to stand together and fight Isayas and his cronies. Time is up for the Eritrean devil to die.

  • meresa April 4, 2014

    የዩክሬን / ስኮትላንድ መንገድ-እና ኢትዮጵያ
    ዩክሬን በሶቭየት መፈራረስ ነፃ ሪፑብሊክ ከሆኑ ሐገራት አንዷነች፡፡ነጻ ብትሆንም ግን በቋንቋ ፣ሐይማኖት እና ባህል ለዩክሬናውያን ከሩሲያኖች በላይ የሚቀርባቸው የለም፡፡የዩክሬንና ሩስኪ ቋንቋዎች አማርኛ እና ትግርኛ ከሚመሳሰሉት በላይ እጅግ ተመሳሳይ ናቸው፣ባንድ ወቅት እንዲያውም ብሔሩ ሊትል ሩሲያ ሁሉ ይባል ነበር፡፡ሁለቱም ኦርቶዶክሶች ናቸው፡፡ ኢኮኖሚውን በተመለከተም ዩክሬን ነጻ ሐገር ነች ወይ ለማለት እስከሚያጠራጥር ድረስ በሩሲያ ላይ ጥገኛ” ነበረች”፡፡
    ከዚች ሀገር የወጡ ክሊችኮን የመሳሰሉ ቦክሰኞች ግን አውሮፓዊ ለመሆን ሩሲያን መጥላት እና መራቅ እንዳለባቸው እና በኢኮኖሚውም ከሩሲያ መቆራረጥ እንዳለባቸው ይሰማቸው ነበር ፡፡ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ ነውጥ አስነሱና የሚሆነው ሁሉ ሆነ፡፡
    በሌላ በኩል በ ብሪትሽ ኢምፓየር ፀሐይ አትጠልቅም ይባልላት የነበረችው ብሪታኒያ ውስጥ የምትገኘው ስኮትላንድ ፖለቲከኞች ስኮትላንድ ካላት ከፍተኛ የነዳጅ ክምችትእና ግዛቲቱ ለብሪታኒያ ከምታበረክተው ኢኮኖሚያዊ አስተዋፅዖ አንፃር ብትገነጠል ስኮትላንዳውያን ይበልጥ ተጠቃሚ እንሆናለን እያሉ ሪፈረንደም ለማካሔድ ቀን ቆርጠዋል፡፡
    የስኮት ፖለቲከኞች መገንጠልን ቢቀሰቅሱም ግን አንድ ደሴት እና በርካታ ክፉና በጎ ታሪኮችን ስለሚጋሩዋቸው ኢንግላንዶች አንድም አሉታዊ ጥላቻን የሚፈጥር ቅስቀሳን አላደረጉም፤ የቅስቀሳቸው ሁሉ ማጠንጠኛ በመገንጠል ስለሚያገኙት ኢኮኖሚያዊ ጥቅም፣ ስለሚፈጠረው ተጨማሪየስራ እድል፣ስለሚጨምረው ኢንቨስተመንት፣በአውሮፓ ህብረት ስለሚኖራት ቦታ እና ተጠቃሚነት፣…..ወዘተ ነው፡፡ ምክንያቱም ስኮቶች ቢገነጠሉም ባይገነጠሉም ከኢንግላንዶች ጋር በደም፣ በታሪክ፣ በኢኮኖሚ፣… እጅግ የተሳሰሩ መሆናቸውን እና የሪፈረንደሙ ውጤት ይህንን የሚቀይር እንዳልሆነ እና መሆንም እንደሌለበት ስለሚያውቁ ነው፡፡
    ወደ እኛ ሐገር ስንመለስ በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ የመገንጠል አቀንቃኝ የሆኑት ኤርትራውያን የተከተሉት መንገድ የየክሬኖቹን ነበር፡፡ከኢትዮጵያ ጋር ከሚጋሩዋቸው የሺ አመታት ታሪኮች፣ሐይማኖቶች፣ባህሎች ማንነቶች …..ሁሉ ይበልጥ የሚለያዩበቸውን እያጎሉ(ለምሳሌ የ50 አመት ቅኝ መገዛትን)፣ ብዙ ጊዜ ደግሞ የበሬ ወለደ ታሪክ ሁሉ እየጨማመሩ በኤርትራውያን ዘንድ የጥላቻ እና ንቀት ስሜትን ማስረፅ እና ለመገንጠል ትግሉ ህዝቡን ከጎን ለማሰለፍ ተጠቅመውበታል፡፡ከእንጀራ ይልቅ ፓስታ መብላት እንኳን እንደ ልዩነት ማጉያ ሆኖ በፕሬዚደንት ደረጃ ባለ ሰው ትንታኔ ይሰጥበት የነበረ መሆኑ ምን ያህል ልዩነትን ለማጉላት እንደሚጥሩ ማሳያ ነው፡፡ከብሔርም አማራ ተለያቶ በኤርትራውያን ዘንድ እንዲጠላ እንደተደረገ፣ ለኢትዮጵያ ትግሬዎች ንቀትን ለማስረፅ እንደተደከመ፣ ሌላው ቀርቶ ጥላቻው ከሁለቱም ወገን እንዲመጣ በ1977 ድርቅ ለትግራይ የተላከ ርዳታን በሻዕቢያ ነፃ ግዛት እንዳያልፍ መደረጉ፣ በባድመ ጦርነት ወቅት ሆን ተብሎ ህፃናት የሚማሩበት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት (አይደር)መደብደቡ ….ወዘተ ስር የሰደደ ጥላቻ ማስረፅ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ምን ያህል እንደተሰራበት ማሳያዎች ናቸው፡፡
    ነገር ግን ፓርቲው(ድርጅቱ)ኤርትራውያን መገንጠሉንም ሆነ አብሮ መኖሩን በተመለከተ የተሟላ እና ትክክለኛ መረጃ ኖሮት የሚበጀውን ራሱ እንዲመርጥ ከማድረግ ይልቅ ለፖለቲካ ስኬት ሲባል ህዝቡ ከወንድመቹ ጋር እንዲቆራረጥ ፣ የተዛባ አመለካከት እንዲኖረው፣ በኢኮኖሚ ሊኖር የሚችለው የጋራ ተጠቃሚነት እንዲቀር ካደረገ ፓርቲው ለህዝቡ ሳይሆን ለራሱ ስልጣን ሲል ህዝቡን ዘርፈብዙ መስዋትነቶችን እያሰከፈለ ነው ማለት ነው፡፡

    • ahmed saleh April 4, 2014

      meresa
      I agree with your arguments . But western colonization in Africa has part to play on the continent socio-politics .
      At the same time educated or civilized societies have more understanding on present decisions taken to consider its
      long term effects to their future particularly economic wise . Uncivilized and uneducated societies tend to their
      emotion regardless its consequences . For example majority of Eritreans and Ethiopians were beating the drum of
      excitement to the border war . That shows you the mentality of third world societies and the politicians exploit
      the weakness .

      • ahmed saleh April 4, 2014

        Place read as ; sociopolitical problems.

  • Berhane Haile April 4, 2014

    General Sebhat Efrem is in serrious trouble. He was semi-frozen General with an office for many years. Now he is totaly vonurable.

    1. I will not be surprised if he will be fully frozen and be in the street like the other frozen tegadelti.
    2. Sebhat will be seen in bars during working hours which will show his frustration.
    3. Sebhat will be the first defence minister in the world to defect to “ENEMY” (Ethiopia).

    • Genet-orginal April 8, 2014

      If Sebhat Efrem is in serious trouble as you say, then he will be reported very soon to be very “sick” In the hospital. PFDJ’s leaders seem to have life sentence sickness, when they stop being the dictator’s darling. In our face, we are seeing mafia style killing machine. Isayas, Isayas, what a lunatic!

  • ahmed saleh April 4, 2014

    After two decades of authoritarian ruling system it is possible to see change . But since the country produced military
    oriented people to maneuver its social and political affair , the question is ;
    Who is in charge ?
    What is their agenda ?
    Otherwise replacing the current regime within existing high rank officials wouldn’t change the scenario without the support
    and participation of our people in general .
    My whole point is , we all want to see change and any effort deserves support but as the same time we must rather exercise
    vigilant approach than emotional excitement of approval . Our past experience of unreserved support to Issayas is a good
    lesson to learn . The future of the country depends on its foundation and that is exactly the prior demand to demolish
    the old by constructing modern , solid , life time guarantee foundation of the nation . By then HOPE , DREAM and ANXIETY
    may appear again on their atmosphere .

  • Hidat April 4, 2014

    MINEW ATO MERESA ENDE KIGET EYLOT NEW MESELEN ETHIOPIAM ENDE RUSSIA BETMOKER NEW ABBALWO LETINISH AMELETEN!!!!!!AYMESLWOTEM?
    YESELASA AMET YETETK TIGEL BENA DIL KAKETEME BEHOLA REFERENDEM AKHIDENEM 99.8% BEHONE DIMX YERITRA NEGER AKETEME.
    AHUNIM BIHON ENDE HULET GOROBET AGEROCH BEWENDEMAMACHENET LEMENOR ENCHILALEN ETHIOPIA KEYZECHEW YERITRA BOTA LEKA KEWETACH BOHLA. KEZIH BELAY GIN KEWEDEKU BOHALA MEFERAGETU LEMELALAT ENDAYHON!!!.

  • hmm April 4, 2014

    Meresa,

    Do you know that Mengistu dropped cluster bombs in heavily populated villages of Eritrea killing hundredths if not thousands?

    Did you know any ordinary solider in Asmara can approach a beautiful young girl and ask her to be his date if she refuse he can kill her on a sport and no one will arrest him for that.

    Eritreans were treated as second class citizens. Ethiopians treated us not better than the Italians and British did that is why Eritreans decided to be free. We fought hard and earned our freedom. Unfortunately the freedom is stolen by home grown dictator.

    Hopefully his days are numbered too.

POST A COMMENT